Bole Addis primary and Middle School
Announcement የ2017 የመጨረሻ ፈተናዎችን ማደራጀት።

የ2017 የመጨረሻ ፈተናዎችን ማደራጀት።

04th June, 2025

ሰላም እንዴት ናችሁ ከዚህ በፊት የሁለተኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና  አውጥታችሁ ለፈተና ኮሚቴ  ገቢ እንድታደርጉ የተነገረ ቢሆንም ከጥቂት መምህራን በስተቀር ገቢ ያደረገ የለም ።በመሆኑም በተባለው ቀን እና ስዓት ለፈተና ኮሚቴው ገቢ እንድታደርጉ በድጋሚ እናሳውቃለን ።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with